Articles

Category

ኢትዮጵያ እንደሚታወቀዉ 6ኛዉን ሃገረራዊ እና ክልላወዊ ምርጫ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በስድስተት (6) ክልሎች እና ሁለት (2) ከተማ አስተዳደሮች አካሂዳለች፡፡ ነግር ግን በፀጥታ ችግሮች ፣ በምርጫ ሂደት አስተዳደር እና አሰራር ክፍተቶች ምክንያት በተወሰኑ የሃገሪቱ ክፍሎች በተለይም በሶማሌና ሐረሪ ክልሎች ምርጫ ባለመካሄዱ የምርጫ ጊዜ እንዲራዘም መደረጉ የታወሳል፡፡ በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጷጉሜ 1...
Read More
የኢትዮጵያ ህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር የ2013 ዓ.ም 6ኛዉ ሃገር-ዓቀፍ ምርጫ አካታችነትንና በተለይም በሴቶች ሙሉ እና እኩል ተሳትፎ ዙሪያ አስተዋፅኦ ለማበርከት በቅድመ-ምርጫ ወቅት እና በምርጫ ቀን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን በሚመለከት ምልከታ (የመታዘብ ስራ) አከናዉኗል፡፡ ምልከታዉ ሴት መራጮች ፣ ታዛቢዎች ፣ የምርጫ ጣቢያ ሰራተኞች ፣ እጩ ተመራጮች እና የምርጫ ጣቢያ ታዛቢዎች በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ በሚፈፀሙ...
Read More
1 2 3 4