Home
What We Do
Legal Aid Service
Public Education and Capacity Building
Research and Advocacy
Logo
Projects
Volunteers
Blog
Events
Who We Are
Our Awards
Contact Us
Join Us
Home
What We Do
Legal Aid Service
EWLA assists women, particularly disadvantaged women, who are victims of gender-based violence.
Learn More
Public Education and Capacity Building
Public Education and Capacity Building Program works on raising awareness on women's rights.
Learn More
Research and Advocacy
The research findings serve as advocacy materials in order to bring about policy and practice changes.
Learn More
EWLA legal aid service is provided by 16 employees and 300 hundred volunteers.
Projects
Volunteers
Blog
Events
Who We Are
Our Awards
Contact Us
ewla_root
By
04
Oct
ኢ.ሕ.ባ.ሴ.ማ በሶማሌ እና ሐረሪ ክልሎች በተካሄደዉ ምርጫ በኢ.ህ.ባ.ሴ.ማ ታዛቢዎች በተመዘገቡ ምልከታዎች ዙሪያ ያቀረበዉ ቀዳሚ ምለጫ
October 4, 2021
By
ewla_root
Articles
,
NEWS
ኢትዮጵያ እንደሚታወቀዉ 6ኛዉን ሃገረራዊ እና ክልላወዊ ምርጫ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በስድስተት (6) ክልሎች እና ሁለት (2) ከተማ አስተዳደሮች አካሂዳለች፡፡ ነግር ግን በፀጥታ ችግሮች ፣ በምርጫ ሂደት አስተዳደር እና አሰራር ክፍተቶች ምክንያት በተወሰኑ የሃገሪቱ ክፍሎች በተለይም በሶማሌና ሐረሪ ክልሎች ምርጫ ባለመካሄዱ የምርጫ ጊዜ እንዲራዘም መደረጉ የታወሳል፡፡ በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጷጉሜ 1...
Read More
25
Jun
ኢ.ሕ.ባ.ሴ.ማ በቅድመ ምርጫ እና በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የተፈፀሙ የሃይል እርምጃዎችን (ጥቃቶችን) በሚመለከት ባደረገዉ ምልከታ ያገኛቸዉን ግኝቶች እና የመፍትሔ ሀሳቦች ያካተተ መግለጫ ሰጥቷል
June 25, 2021
By
ewla_root
Articles
,
NEWS
የኢትዮጵያ ህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር የ2013 ዓ.ም 6ኛዉ ሃገር-ዓቀፍ ምርጫ አካታችነትንና በተለይም በሴቶች ሙሉ እና እኩል ተሳትፎ ዙሪያ አስተዋፅኦ ለማበርከት በቅድመ-ምርጫ ወቅት እና በምርጫ ቀን በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን በሚመለከት ምልከታ (የመታዘብ ስራ) አከናዉኗል፡፡ ምልከታዉ ሴት መራጮች ፣ ታዛቢዎች ፣ የምርጫ ጣቢያ ሰራተኞች ፣ እጩ ተመራጮች እና የምርጫ ጣቢያ ታዛቢዎች በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ በሚፈፀሙ...
Read More
22
Jun
ኢ.ሕ.ባ.ሴ.ማ በ6ኛዉ ሃገር-ዓቀፍ ምርጫ በተለይ በመራጨች ምዝገባ ሂደት ማህበሩ ስልጠና ሰጥቶ በአዲስ አበባ በ120 የመራጮች መመዝገቢያ ጣቢያዎች ባሰማራቸዉ ታዛቢዎቹ ያገኛቸዉን ግኝቶች አስመልክቶች የተሰጠ መግለጫ
June 22, 2021
By
ewla_root
Articles
,
NEWS
የኢትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር (ኢ.ሕ.ባ.ሴ.ማ) ስልጠና የወሰዱ አና ብቁ የሆኑ 18 ታዛቢዎችን በአዲስ አበባ በሚገኙ 120 የመራጮች መመዝገቢያ ጣቢያዎች በማሰማራት ከሚያዚያ 20 እስከ ግንቦት 4 2013 ዓ.ም በመዲናዋ የተካሄደዉን የመራጮች ምዝገባ ሂደትን እንዲታዘቡ አድርጓል፡፡ ታዛቢዎቹ በነዚህ የመራጮች መመዝገቢያ ጣቢያዎች ያለዉን የመራጮች ምዝገባ ዝግጅት ፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የወጡ መመሪያዎችን ተግባራዊነት ፣ በመራጮች መመዝገቢያ ጣቢያዎች...
Read More
06
Jun
ችግኝ በመትከል አረንጋዴ አሻራን የማሳረፍ
June 6, 2016
By
ewla_root
Articles
5ቢሊዮን ችግኝ በመትከል አረንጋዴ አሻራን የማሳረፍ ሀገራዊውን ጥሪን በመቀበል የኢ.ፌ.ድ.ሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ በዛሬው እለት ባዘጋጀው የችግኝ መትከል መርሀ ግብር ላይ የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ተሳትፎ አድርጓል፡፡ በመርሀ ግብሩ መሰረትም ማህበሩ ሰራተኞቹን እና በጎፈቃደኛ አባላቶቹን በማስተባበር በዛሬው እለት ከጠዋቱ 1፡00ሰአት ጀምሮ በአዲስ አበባ እንጦጦ ፓርክ በመገኘት 100 ችግኞችን ገዝቶ በማስረከብ አረንጋዴ አሻራውን አኑሯል፡፡...
Read More
1
2
3
Recent News
ኢ.ሕ.ባ.ሴ.ማ በቅድመ ምርጫ እና በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የተፈፀሙ የሃይል እርምጃዎችን (ጥቃቶችን) በሚመለከት ባደረገዉ ምልከታ ያገኛቸዉን ግኝቶች እና የመፍትሔ ሀሳቦች ያካተተ መግለጫ ሰጥቷል
June 25, 2021
By
ewla_root
ኢ.ሕ.ባ.ሴ.ማ በ6ኛዉ ሃገር-ዓቀፍ ምርጫ በተለይ በመራጨች ምዝገባ ሂደት ማህበሩ ስልጠና ሰጥቶ በአዲስ አበባ በ120 የመራጮች መመዝገቢያ ጣቢያዎች ባሰማራቸዉ ታዛቢዎቹ ያገኛቸዉን ግኝቶች አስመልክቶች የተሰጠ መግለጫ
June 22, 2021
By
ewla_root
ችግኝ በመትከል አረንጋዴ አሻራን የማሳረፍ
June 6, 2016
By
ewla_root